December 15, 2023 ባንካችን በሐዋሣ ከተማ ያስገነባውን ባለ 12 እና 14 ወለል መንታ ሕንጻ ቅዳሜ ታኅሣሥ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት አስመርቋል፡፡ 8:52 am በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ከፍተኛ የሲዳማ ክልል የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የባንካችን የቦርድና የማኔጅመንት አካላት እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የሃገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል፡፡ ለዘመናዊ ሱቆች፣ ለቢሮዎች፣ ለመሰብሰቢያ አዳራሾች፣ Read More