June 12, 2024 የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እመቤት መለሰ( ዶክተር) በሆሳዕና ዲስትሪክት ስር ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ። 5:43 pm በውይይቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ በባንኩ ተፈጥሮ የነበረውን የአገልግሎት መቆራረጥ በማስተካከል ባንኩንም ሆነ ደንበኞቹን ለመካስ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል። በዚህም ከጥሬ ገንዘብ እጥረት ጋር ተያይዘው Read More